ማደግህ በነገር ሁሉ እንዲገለጥ ይህን አስብ – Magdegih

By:

$15.00

Dig into ማደግህ በነገር ሁሉ እንዲገለጥ ይህን አስብ – Magdegih by Abayneh Shalamo.

This book is written in Amharic.

Only 1 left in stock

SKU: 9781773541396 Categories: , Tags: ,

የመጽሐፉ ዓላማ

ይህ የግል ጥናት እና የጋራ መወያያ መጽሐፍ ተተኪውን ትውልድ በዋናነት ለመድረስ ታስቦ የተዘጋጀ ነው፡፡ ወጣቶች በፍጹም ቁርጠኝነት ጊዜአቸውን አመቻችተው በግላቸው እና በጋራ ሆነው በመወያየት እነዚህን ሁለት ወጣት ተኮር ወሳኝ መልዕክቶች ማለትም ማደግህ በነገር ሁሉ እንዲገለጥ ይህን አስብ የሚል ርዕስ የያዘውን ጳውሎስ ለወጣቱ አገልጋይ ለጢሞቴዎስ የጻፈውን መልዕክትና ብላቴና ነኝ አትበል ቀጥሎ ኤርምያስ ሆይ ምን ታያለህ የሚል ርዕስ የያዘውን እግዚአብሔር ለብላቴናው ኤርምያስ የተናገረውን፡- እነዚህን ሁለቱን ወጣት ተኮር ወሳኝ ምክሮችን ወጣቶች በግልና በጋራ እንዲያጠኑ ነው፡፡ እነዚህን መልዕክቶችን በትኩረት በመመልካትና በማጥናት የዛሬ ዘመናቸውንና ፍጻሜያቸውን ትልቅና የከበረ የሚያደርግ መንገድ እንዲመርጡና እንዲከተሉ ቀናውን ጎዳና ለማመልከት ታስቦ የተዘጋጀ ነው፡፡ እንዲሁም በታናሽነታቸው ወይም በወጣትነታቸው የላቀ አመለካከት፤ አስተሳሰብና ሁለንተናዊ ባላደራነትን አንግበው በማደግ ለብዙ ኃላፊነት እንዲዘጋጁ ለማበረታታት እና ለማነቃቃት የተዘጋጀ ነው፡፡

Weight 255 g
Dimensions 9 × 6 × 0.45 in
Pages

156

Leave your review
Rating

You have not viewed any products yet.